ይህ መመሪያ የተዘጋጀው ሴቶች በይነመረብን(ኢንተርኔት) ሲጠቀሙ የሚደርስባቸውን ችግር (ለምሳሌ የተለቀቁ ወይም የተሰረቁ ፎቶዎች፣ቫይረሶች እና የማጭበርበሪያ መልዕክቶች(ስካሞች) እና የመሳሰሉትን እንዲገነዘቡት ለማስተማርነው። ከነዚህ በይነመረብን(ኢንተርኔትን) ተመስርተው ከሚፈፀሙ ጥቃቶች ራሳችንን ለመጠበቅየሚያስችለንን ትክክለኛውን ውሳኔ እንዴት እንወስናለን? እንዲሁም ኢንተርኔትን ለግል ጥቅማችን፣ለቤተሰቦቻችን ብሎም ለሁሉም ሴቶች ከጥቃት የተጠበቀ ቦታ እንዴት ማድረግ እንችላለን?የሚለውን ጠቅለል ያለ ምላሽ ለመስጠት ታስቦ የተዘጋጀ መመሪያ ነው።
The Safe Sisters Blog
Safe Sisters for Sri Lanka!
We are excited to announce the launch of #SafeSisters, a digital security guideline for women and girls in Sri Lanka! This guideline will arm women with skills and knowledge to protect themselves online! Check it out in English, Sinhala and Tamil on the Resources page! ‘සුරැකි සොයුරියෝ’ – ශ්රී ලංකාවේ කාන්තාවන් සහ ගැහැනු ළමුන් සදහා ඩිජිටල් ආරක්ෂාව පිළිබඳ මාර්ගෝපදේශය එළිදැක්වීම දන්වා […]
Community fellowship program for grassroots trainers in India
Originally posted at The Bachchao Project The Bachchao Project conducted a training of trainers for women, trans* and queer individuals, and those belonging to the LGBTQIA+ spaces. The people for the training were chosen from a closed call spread in various underrepresented communities. Nine trainees were initially chosen, out of which six trainees completed their […]
